Main Campus

በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሴት ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ

በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሴት ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ ******************************************************* (ባሌ-ሮቤ ህዳር 19/2018 ዓ.ም መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሕ.ዓ.ግ.ጽ) በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሴት ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና በዩኒቨርቲቲው መምህራን ተሰጠ:: በስልጠናው ላይ በመገኘት ንግግር የደረጉት የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ፤ ምርመር፤ ቴልኖሎጂ ሽግግር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል […]

Read More

የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ዓ.ም የከፈተኛ ትምህርት ተቋማት የስፖርት ፌስቲቫል ውድድር ዝግጅት ጀመረ፡፡

የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ዓ.ም የከፈተኛ ትምህርት ተቋማት የስፖርት ፌስቲቫል ውድድር ዝግጅት ጀመረ፡፡ *************************************************************** (ባሌ-ሮቤ ህዳር 19/2018 ዓ.ም መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሕ.ዓ.ግ.ጽ) የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ዓ.ም የከፈተኛ ትምህርት ተቋማት የስፖርት ፌስቲቫል ውድድር ተወዳዳሪዎችን ለመመልመል ዝግጅት መድረግ ጀመረ፡፡ ዝግጅቱን ያስጀመሩት የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት የተከበሩ ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና ለስፖርት ቤተሰቡ ባደረጉት ንግግር ስፖርት ለሰው ልጆችን […]

Read More

Madda Walabu University and Universiti Teknologi Mara (UiTM) from Malaysia Signed Memorandum of Understanding (MoU)

Madda Walabu University and Universiti Teknologi Mara (UiTM) from Malaysia Signed Memorandum of Understanding (MoU) ************************************* (MWU, Bale-Robe, Ethiopia: 27 November 2025) Madda Walabu University (MWU) in Ethiopia, represented by its President, Dr. Berhanemeskel Tena, and Universiti Teknologi Mara (UiTM) from Malaysia, represented by its Director, Professor Dr. Zulkhairi Amom, officially marked a significant milestone […]

Read More

የመደ ወላቡ የኒቨርሲቲ ከባሌ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት ጋር በመሆን ከዞኑ ከተለያየ መስሪያቤቶች ለተወጣጡ ግንባር ቀደም ሴት ሰራተኞች የአመራር ብቃት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡

የመደ ወላቡ የኒቨርሲቲ ከባሌ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት ጋር በመሆን ከዞኑ ከተለያየ መስሪያቤቶች ለተወጣጡ ግንባር ቀደም ሴት ሰራተኞች የአመራር ብቃት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ ************************************** (ባሌ-ሮቤ ህዳር 16/2018 ዓ.ም መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሕ.ዓ.ግ.ጽ) የመደ ወላቡ የኒቨርሲቲ ከባሌ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት ጋር በመሆን ከዞኑ ከተለያየ መስሪያቤቶች ለተወጣጡ 150 በላይ ግንባር ቀደም ሴት ሰራተኞች የአመራር ብቃት ስልጠና […]

Read More

የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሀብት ልማትና ገቢ ማመንጫ የዩኒቨርሲውን ገቢ ለማሳደግ እና ሀብት ለማፍራት ተጠናክሮ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡

የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሀብት ልማትና ገቢ ማመንጫ የዩኒቨርሲውን ገቢ ለማሳደግ እና ሀብት ለማፍራት ተጠናክሮ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ************************************** (ባሌ-ሮቤ ህዳር 16/2018 ዓ.ም መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሕ.ዓ.ግ.ጽ) የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት የተከበሩ ዶ/ር ብርሀነመስቀል ጠና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተሰጣቸውን ተልእኮ ለማሳካት የራሳቸውን ገቢ ማመንጨትና ሀብት ማፍራት ግዴታ በመሆኑ የኛም ዩኒቨርሲቲ ያለውን ሀብትና የሰው ሃይል በመጠቀም ከበፊቱ […]

Read More

በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ “የህፃናት ጥበቃ ቀን የመጫወት መብት ለሁሉም ህፃናት” በሚል መሪ ቃል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ “የህፃናት ጥበቃ ቀን የመጫወት መብት ለሁሉም ህፃናት” በሚል መሪ ቃል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ ************************ (ባሌ-ሮቤ ህዳር 11/2018 ዓ.ም መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሕ.ዓ.ግ.ጽ) በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ “የህፃናት ጥበቃ ቀን የመጫወት መብት ለሁሉም ህፃናት” በሚል መሪ ቃል በደማቅ ሁኔታ ሲከበር ፕሮግራሙን በንግግር የከፈቱት የመወዩ የአስተዳደርና ልማት ም/ፕ አቶ ኢሳ ሀሰን ህጻናት የነገ ሀገር ተረካቢና […]

Read More

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ “Thematic Research Proposal, Training and Project Evaluation Orientation “በሚል መሪ ሃሳብ ለመምህራን እና ለተመራማሪዎች ስልጠና ሰጠ፡፡

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ “Thematic Research Proposal, Training and Project Evaluation Orientation “በሚል መሪ ሃሳብ ለመምህራን እና ለተመራማሪዎች ስልጠና ሰጠ፡፡ ********************************** (ባሌ-ሮቤ ህዳር 11/2018 ዓ.ም መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሕ.ዓ.ግ.ጽ) መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ “Thematic Research Proposal, Training and Project Evaluation Orientation “በሚል መሪ ሃሳብ ከተለያዩ ኮሌጆች እና ካምፓሶች ለተውጣጡ ለመምህራን እና ተመራማሪዎች ነው ስልጠናውን እየሰጠ ያለው፡፡ ስልጠናውን […]

Read More

የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዲሱ ፕሬዝዳንት  የተከበሩ ዶ/ር ብርሀነመስቀል ጠና ከመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሻሸመኔ ካምፓስ   የአከዳሚክ እና አስተዳደር ሠራተኞች ጋር “የጋራ መግባባት ለሁለንተናዊ እድገት”  በሚል ርእስ ላይ ሰፊ ውይይት አደረጉ፡፡

(መወዩ፣ሻሸመኔ ኢትዮጵያ፣ ህዳር 09/2018ዓ.ም፣ ሕ.ዓ.ግ.ጽ.) የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዲሱ ፕሬዝዳንት  የተከበሩ ዶ/ር ብርሀነመስቀል ጠና ከመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሻሸመኔ ካምፓስ   የአከዳሚክ እና አስተዳደር ሠራተኞች ጋር “የጋራ መግባባት ለሁለንተናዊ እድገት”  በሚል ርእስ ላይ ሰፊ ውይይት አደረጉ፡፡ የውይይቱን መርሃ-ግብር እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት ያስጀመሩት በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሻሸመኔ ካምፓስ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዶ/ር ቢፍቱ ገዳ የካምፓሱን ታሪካዊ ዳራ እና […]

Read More

Medical Equipment donationed to Madda Walabu University Goba Teaching and Referral Hospital!

Medical Equipment donationed to Madda Walabu University Goba Teaching and Referral Hospital! ****************************************************************** Madda Walabu University has recieved three containers full of medical equipment and supplies. Two containers of Medical Equipment donated by Human Bridge, Sweden facilitated by Dr. Adamu Anley, Human Bridge country Director. The containers from Human Bridge maily contain essential equipment much […]

Read More

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ከመደበኛው ትምህርት ሂደት በተጓዳኝ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከፍቶ ማስተማር ጀመረ

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ከመደበኛው ትምህርት ሂደት በተጓዳኝ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከፍቶ ማስተማር ጀመረ ===== መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ከመደበኛው ትምህርት ሂደት በተጓዳኝ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመክፈት ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ጀመረ ። ዩኒቨርሲቲው በልዩ ትምህርት ቤቱ ማስተማር የጀመረው በትምህርታቸው የላቀ ውጤት ያላቸው ዘጠነኛ ክፍል የሆኑ 80 ተማሪዎችን ዘንድሮ አወዳድሮ በመቀበል […]

Read More

በሀገር አቀፍ ደረጀ በብሩህ ኢትዮጵያ የቢዝነስ ሃሳብ ውድድር የተሳተፉ የመደ ወላቡ የኮምፒዩቲንግ ኮሌጅ ተማሪዎች አሸናፊ ሆኑ!

በሀገር አቀፍ ደረጀ በብሩህ ኢትዮጵያ የቢዝነስ ሃሳብ ውድድር የተሳተፉ የመደ ወላቡ የኮምፒዩቲንግ ኮሌጅ ተማሪዎች አሸናፊ ሆኑ! ******* በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የኮምፒውተር ቴክኖሎጂ ክለብ አባላት የሆኑት ተማሪ በእምነት ጥላሁን እና ቶማስ ግዛው በ2016 ዓ/ም የብሩህ ኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የቢዝነስ ሃሳብ ውድድር በማሸነፍ 4,000 የአሜሪካን ዶላር ተሸላሚ ሆኗል፡፡ እንኳን ደስ አላችሁ! የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ! ልህቀት በብዝሃነት!

Read More

የጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ከፈረንሳይ የሐኪሞች ቡድን ጋር በመተባበር የሀሞት ጠጠር የቀዶ ህክምና አገልግሎት ሰጠ::

የጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ከፈረንሳይ የሐኪሞች ቡድን ጋር በመተባበር የሀሞት ጠጠር የቀዶ ህክምና አገልግሎት ሰጠ:: ======= መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል “ሜድሰርጅ ሰፖርት” የተሰኘ የፈረንሳይ ግብረ ሰናይ የሐኪሞች ቡድን ጋር በመተባበር ለ26 ታማሚዎች የሀሞት ጠጠር የቀዶ ህክምና አገልግሎት ሰጠ። ግብረሰናይ ድርጅቱ ለህሙማን ከሰጠው ነፃ የህክምና አገልግሎቱ በተጓዳኝ ለህክምና የሚውሉ ዘመናዊ ማሽኖች ድጋፍና በተግባር የተደገፈ ሥልጠና […]

Read More

የመደ ወላቡ የኒቨርሲቲ ከባሌ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት ጋር በመሆን ከዞኑ ከተለያየ መስሪያቤቶች ለተወጣጡ ግንባር ቀደም ሴት ሰራተኞች የአመራር ብቃት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡

የመደ ወላቡ የኒቨርሲቲ ከባሌ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት ጋር በመሆን ከዞኑ ከተለያየ መስሪያቤቶች ለተወጣጡ ግንባር ቀደም ሴት ሰራተኞች የአመራር ብቃት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ ************************************** (ባሌ-ሮቤ ህዳር 16/2018 ዓ.ም መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሕ.ዓ.ግ.ጽ) የመደ ወላቡ የኒቨርሲቲ ከባሌ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት ጋር በመሆን ከዞኑ ከተለያየ መስሪያቤቶች ለተወጣጡ 150 በላይ ግንባር ቀደም ሴት ሰራተኞች የአመራር ብቃት ስልጠና […]

Read More