Author: Mohammed

በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሴት ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ

በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሴት ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ ******************************************************* (ባሌ-ሮቤ ህዳር 19/2018 ዓ.ም መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሕ.ዓ.ግ.ጽ) በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሴት ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና በዩኒቨርቲቲው መምህራን ተሰጠ:: በስልጠናው ላይ በመገኘት ንግግር የደረጉት የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ፤ ምርመር፤ ቴልኖሎጂ ሽግግር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል […]

Read More

Madda Walabu University and Universiti Teknologi Mara (UiTM) from Malaysia Signed Memorandum of Understanding (MoU)

Madda Walabu University and Universiti Teknologi Mara (UiTM) from Malaysia Signed Memorandum of Understanding (MoU) ************************************* (MWU, Bale-Robe, Ethiopia: 27 November 2025) Madda Walabu University (MWU) in Ethiopia, represented by its President, Dr. Berhanemeskel Tena, and Universiti Teknologi Mara (UiTM) from Malaysia, represented by its Director, Professor Dr. Zulkhairi Amom, officially marked a significant milestone […]

Read More

Medical Equipment donationed to Madda Walabu University Goba Teaching and Referral Hospital!

Medical Equipment donationed to Madda Walabu University Goba Teaching and Referral Hospital! ****************************************************************** Madda Walabu University has recieved three containers full of medical equipment and supplies. Two containers of Medical Equipment donated by Human Bridge, Sweden facilitated by Dr. Adamu Anley, Human Bridge country Director. The containers from Human Bridge maily contain essential equipment much […]

Read More

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ከመደበኛው ትምህርት ሂደት በተጓዳኝ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከፍቶ ማስተማር ጀመረ

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ከመደበኛው ትምህርት ሂደት በተጓዳኝ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከፍቶ ማስተማር ጀመረ ===== መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ከመደበኛው ትምህርት ሂደት በተጓዳኝ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመክፈት ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ጀመረ ። ዩኒቨርሲቲው በልዩ ትምህርት ቤቱ ማስተማር የጀመረው በትምህርታቸው የላቀ ውጤት ያላቸው ዘጠነኛ ክፍል የሆኑ 80 ተማሪዎችን ዘንድሮ አወዳድሮ በመቀበል […]

Read More

በሀገር አቀፍ ደረጀ በብሩህ ኢትዮጵያ የቢዝነስ ሃሳብ ውድድር የተሳተፉ የመደ ወላቡ የኮምፒዩቲንግ ኮሌጅ ተማሪዎች አሸናፊ ሆኑ!

በሀገር አቀፍ ደረጀ በብሩህ ኢትዮጵያ የቢዝነስ ሃሳብ ውድድር የተሳተፉ የመደ ወላቡ የኮምፒዩቲንግ ኮሌጅ ተማሪዎች አሸናፊ ሆኑ! ******* በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የኮምፒውተር ቴክኖሎጂ ክለብ አባላት የሆኑት ተማሪ በእምነት ጥላሁን እና ቶማስ ግዛው በ2016 ዓ/ም የብሩህ ኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የቢዝነስ ሃሳብ ውድድር በማሸነፍ 4,000 የአሜሪካን ዶላር ተሸላሚ ሆኗል፡፡ እንኳን ደስ አላችሁ! የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ! ልህቀት በብዝሃነት!

Read More

መንግስት የጤና አገልግሎትን ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግ ተገቢውን ድጋፍ እያደረገ ነው- ዶክተር ደረጄ ዱጉማ

መንግስት የጤና አገልግሎትን ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግ ተገቢውን ድጋፍ እያደረገ ነው- ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ====== መንግስት የጤና አገልግሎትን ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግ ተገቢውን ድጋፍ እያደረገ ነው ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ አስታወቁ። የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ዛሬ በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል በመገኘት አዳዲስ የህክምና አገልግቶችን በማስጀመር የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡ “ሲቲ ስካን፣ ላፓራስኮፒና […]

Read More

Yuunivarsiitii Madda Walaabutti simpooziyeemin sadarkaa biyyoolessaatti oomishtummaa qamadii fooyyessuu irratti xiyyeefatee gageefame

Yuunivarsiitii Madda Walaabutti simpooziyeemin sadarkaa biyyoolessaatti oomishtummaa qamadii fooyyessuu irratti xiyyeefatee kan guyyoota lamaaf turu gaggeefamaa jira. Waltajjii kana iratti bu’aawwan qoranno qorattoota dhaabbilee barnoota ol’aanoo biyyattii keessatti argamanii fi dhaabbilee qorannoo addaa addaa irraa dhufaniin dhiyaatee irratti marii’atama. Yuunivarsitii Madda Walaabuu! በመደ ወላቡ ዩኒቨርስቲ የስንዴ ምርታማነትን ማሻሻል ላይ ያተኮረ አገር አቀፍ የምርምር ስምፖዝየም እየተካሄደ […]

Read More

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲና አርማወር ሐንሰን ምርምር ኢንስቲትዩት በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲና አርማወር ሐንሰን ምርምር ኢንስቲትዩት በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ====== መዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲና አርማወር ሐንሰን ምርምር ኢንስቲትዩት በተለያዩ የምርምር ዘርፎች በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ዛሬ ተፈራረሙ። የመግባቢያ ሰነዱን የፈረሙት የመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አህመድ ከሊልና የአርማወር ሐንሰን ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ናቸው። ዶክተር አህመድ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ፤ […]

Read More

የጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ከፈረንሳይ የሐኪሞች ቡድን ጋር በመተባበር የሀሞት ጠጠር የቀዶ ህክምና አገልግሎት ሰጠ::

የጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ከፈረንሳይ የሐኪሞች ቡድን ጋር በመተባበር የሀሞት ጠጠር የቀዶ ህክምና አገልግሎት ሰጠ:: ======= መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል “ሜድሰርጅ ሰፖርት” የተሰኘ የፈረንሳይ ግብረ ሰናይ የሐኪሞች ቡድን ጋር በመተባበር ለ26 ታማሚዎች የሀሞት ጠጠር የቀዶ ህክምና አገልግሎት ሰጠ። ግብረሰናይ ድርጅቱ ለህሙማን ከሰጠው ነፃ የህክምና አገልግሎቱ በተጓዳኝ ለህክምና የሚውሉ ዘመናዊ ማሽኖች ድጋፍና በተግባር የተደገፈ ሥልጠና […]

Read More

የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ለ15 ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን አስመረቀ፡፡ ሐምሌ 13 /2015.

[vc_row][vc_column][vc_column_text] የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ለ15ኛ ጊዜ በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ያስተማራቸውን አራት ሺ አስራ ሰባት /4017/ተማሪዎቹን ዛሬ ሐምሌ13/2015 አስመርቋል፡፡ ምርቃት ስነ ስርአቱ በድንገተኛ የመኪና አደጋ ህይወታቸው ያለፈ ዬኒቨርሲቲው መምህራንን በማሰብ እና የህሊና ፀሎት በማድረግ የተጀመረ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው በቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ በግብርና፤ በህክምና / Medicine/,በኢንጂነሪንግ ፣ኮምፒቲንግ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ፣ በግብርና ተፈጥሮ ሃብት፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ በጤና ሳይንስ […]

Read More